Ethiopia: የዕለቱ ዜናዎች Daily Ethiopian News -Addis Media 10/16/2020
ከነገ ጀምሮ ከ100 ሺህ በላይ ነባሩን ብር በእጃቸው በግለሰቦች እጅ የሚገኝ ነባሩ ብር ተወርሶ ለመንግስት ገቢ እንደሚሆን የብሄራዊ ባንክ ገዥ ዶክተር ይናገር ደሴ ተናገሩ።
ከነገ ጀምሮ ገንዘብ መቀየር የሚቻለው ከ100 ሺህ ብር በታች ብቻ መሆኑንም አስታውቀዋል።
ዶክተር ይናገር ይህን የተናገሩት የገንዘብ ቅያሪውን አስመልክቶ ዛሬ በሰጡት መግለጫ ነው።
ገዥው እንደገለጹት፤ ከ100 ሺህ እስከ 1 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር በአዲሱ የገንዘብ ኖት ለመቀየር የተቀመጠው ቀነ ገደብ ዛሬ አብቅቷል።
እስከ 1 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር ለመቀየር የተያዘው የጊዜ ገደብ እንደማይራዘምም ጠቁመዋል።
ይህን ተከትሎ ከነገ ጀምሮ እጃቸው ላይ ከ100 ሺህ ብር በላይ የያዙ ግለሰቦች ገንዘባቸው ተወርሶ ለመንግስት ገቢ ይሆናል ነው ያሉት ዶክተር ይናገር፡፡
Ethiopian government to start to confiscate if anyone is more than 100,000 birr in hand.
Watch daily updated Ethiopian news from a reliable and balanced source. Addis Media is an independent Ethiopian related News and other programs, producer.
Visit us https://AddisMedia.net Subscribe to our channel to follow everything related to Ethiopia.
AddisMedia Daily Ethiopian News Source #Ethiopia #EthiopianNews
AddisNews is not responsible for the contents or reliability of any other websites to which we get contents from and provide a link and do not necessarily endorse the views expressed by them. |
Article first publiahed on AddisNews