ሰላም ለክብረ መንግስት፣ ለቦሬ፣ ለአገረ ሰላም፣ ለሻኪሶ፣ ለዘንባባ ውሃ፣ ለዋደራ፣ ለገናሌ፣ ለጨንቤ፣ ለኢርባ ሙዳና ለመላው የአካባቢው ልጆች እንደምን ሰነበታችሁ? በየጊዜው የምንገናኝበት ዋርካ ጄነራል አጸያፊ ጽሁፎችን ከማስነበቡም በላይ አንዳንድ ግለሰቦችም አልፈው ተርፈው የሌሎችን ሃይማኖት በማጥላላት አምላካችንን ሁሉ ሳይቀር በማዋረድ የሚያካሄዱት ተግባር በጣም የሚዘገንን ሆኖ ስላገኘሁት ወደዚያ ቤት መሄዱ በጣም ስላስጠላኝ ይህን ቤት ለማግኘት በመቻሌ ደስ ብሎኛል።
የዋርካ ዌብሳይት ሃላፊዎች ብልግና የተሞላባቸውን ጽሁፎች እንዲያስወግዱ ጸሐፊዎቹንም ከዚህ ዓይነት ተግባር እንዲቆጠቡ እንዲነግሩዋቸው በተደጋጋሚ ቢጠየቁም ጥያቄዎቹን ሁሉ ስላልተቀበሉ ሌሎቻችን ያለን ምርጫ ከዚያ ቤት መውጣት ብቻ ነው። ስለዚህ ይህን ገጽ እዚህ ጀምረን ስለ አደግንበት አካባቢና ስለ ሌሎችም ተዛማች ጉዳዮች እዚህ እየተገናኘን እንድንወያይ በአክብሮት እጠይቃለሁ።
አመሰግናለሁ
ዋደራ (የዋርካው አንፈራራ)
የጀምጀም ልጆች መገናኛ
Forum rules
No cursing, bad language and offend other users !
No pornographic images or links!
This forum monitored regularly. We will BAN users without warning for not obeying rules.
እባክዎ የፎረሙን ህጎች ያክብሩ::
No cursing, bad language and offend other users !
No pornographic images or links!
This forum monitored regularly. We will BAN users without warning for not obeying rules.
እባክዎ የፎረሙን ህጎች ያክብሩ::
-
- Posts: 4
- Joined: 01 Jan 2012 17:18
- Contact:
Re: የጀምጀም ልጆች መገናኛ
ስላም ለሁላችሁ
ሞፊቲ በዋርካ ላይ የጻፍከውን አነበብኩት፣ በጣም ደስ ብሎኛል፣ እዚያ ያለህን ስም እንደያዝክ እዚህም መመዝገብ የምትችል ይመስለኛል። አስተዳዳሪዎቹም የ "እንክዋን ደህና መጣህ" መልክት ልከውልኛል፣ እዚህ ሁሉ ነገር በሥርዓት እንደሚካሄድም አረጋግጠውልኛል። ስለዚህ እባካችሁ እዚህ እየተመዘገባችሁ ያቋረጥነውን ውይይት እንቀጥል።
ቻው ላሁኑ።
ሞፊቲ በዋርካ ላይ የጻፍከውን አነበብኩት፣ በጣም ደስ ብሎኛል፣ እዚያ ያለህን ስም እንደያዝክ እዚህም መመዝገብ የምትችል ይመስለኛል። አስተዳዳሪዎቹም የ "እንክዋን ደህና መጣህ" መልክት ልከውልኛል፣ እዚህ ሁሉ ነገር በሥርዓት እንደሚካሄድም አረጋግጠውልኛል። ስለዚህ እባካችሁ እዚህ እየተመዘገባችሁ ያቋረጥነውን ውይይት እንቀጥል።
ቻው ላሁኑ።
-
- Starter
- Posts: 23
- Joined: 03 Jan 2012 09:45
- Contact:
Re: የጀምጀም ልጆች መገናኛ
ሰላም ጤና ይስጥልኝ
ወደአዲሱ ቤታችን ለመምጣት መንገዱ ቀላል ቢሆንም በአማርኛ ቶሎ ለመጻፍ ቀላል አልነበረም
ወደኋላ ተመልሼ በፍለጋ ነው ያገኘሁት : ያም ሆነ ይህ ወንድማችን ዋደራ ከልብ የመነጨው ምስጋናችን ይድረስህ
የፈጠረንን አምላክ እንዲህ ባለ ፍጹም ባልጌና ጸያፍ ቃላት ሲሰደብ ማየት ራሱ በውነት አለመታደል ነው
ዋርካዎች (ባለቤቶቹ) ምን አይነት ልቦና እንዳላቸው በውነት ግራ ነው የሚገባኝ :
አንደኛ በዌብ ሳይቱ ላይ በትክክል የተቀመጠውን መመሪያ አላስከበሩም እነሱም አላከበሩም
ሁለተኛ ይሄ ጉዳይ የህብረተሰቡን መብት የሚነካና እና ሃይማኖትን የሚነቅፍ መሆኑን በሚገባ ያውቃሉ
ሶሰተኛ ተደጋገሞ ተነግሮአቸው ሊያርሙ አለቻሉም ................
ሰለዚሀ በዚህ ሁኔታ ላይ አብረን መገኘት የለብንም ::
ወራ ጀምጀምቱ እንግዲሀ አዲስ ቤት ሰርተናል
ጎራ በሉ
የናንተው ራስብሩ
ወደአዲሱ ቤታችን ለመምጣት መንገዱ ቀላል ቢሆንም በአማርኛ ቶሎ ለመጻፍ ቀላል አልነበረም
ወደኋላ ተመልሼ በፍለጋ ነው ያገኘሁት : ያም ሆነ ይህ ወንድማችን ዋደራ ከልብ የመነጨው ምስጋናችን ይድረስህ
የፈጠረንን አምላክ እንዲህ ባለ ፍጹም ባልጌና ጸያፍ ቃላት ሲሰደብ ማየት ራሱ በውነት አለመታደል ነው
ዋርካዎች (ባለቤቶቹ) ምን አይነት ልቦና እንዳላቸው በውነት ግራ ነው የሚገባኝ :
አንደኛ በዌብ ሳይቱ ላይ በትክክል የተቀመጠውን መመሪያ አላስከበሩም እነሱም አላከበሩም
ሁለተኛ ይሄ ጉዳይ የህብረተሰቡን መብት የሚነካና እና ሃይማኖትን የሚነቅፍ መሆኑን በሚገባ ያውቃሉ
ሶሰተኛ ተደጋገሞ ተነግሮአቸው ሊያርሙ አለቻሉም ................
ሰለዚሀ በዚህ ሁኔታ ላይ አብረን መገኘት የለብንም ::
ወራ ጀምጀምቱ እንግዲሀ አዲስ ቤት ሰርተናል
ጎራ በሉ
የናንተው ራስብሩ
-
- Posts: 4
- Joined: 01 Jan 2012 17:18
- Contact:
Re: የጀምጀም ልጆች መገናኛ
ሰላም ራስብሩ እንኳን ደህና መጣህ
አማርኛው እውነትም በጣም ቆንጆ ፊደሎች አሉት::ግን ወደዚያ የሚሸጋገርበትን መንገድ ለማግኘት ያስችግር ይሆናል ለማንኛውም ልሞክር::
አማርኛው እውነትም በጣም ቆንጆ ፊደሎች አሉት::ግን ወደዚያ የሚሸጋገርበትን መንገድ ለማግኘት ያስችግር ይሆናል ለማንኛውም ልሞክር::
-
- Posts: 4
- Joined: 01 Jan 2012 17:18
- Contact:
Re: የጀምጀም ልጆች መገናኛ
"በአማርኛ ይጻፉ" የሚለውን ስትጫኑ አንድ መጻፊያ ክፍት ቦታ ይሰጣል: ከዚያም በክፍቱ ቦታ ላይ ጽፎ ያንን ኮፒ አድርጎ ዋናው መልክት መላኪያው ላይ መለጠፍ ማለት ፔስት ማድረግ ነው::
-
- Jogger
- Posts: 33
- Joined: 03 Jan 2012 14:19
- Contact:
-
- Jogger
- Posts: 33
- Joined: 03 Jan 2012 14:19
- Contact:
Re: የጀምጀም ልጆች መገናኛ
ሰላም ለዚህ ቤት ይሁን::
ዋደራ ቤታችንን አደራጅተህ ስለጠበከን ከልብ አመሰግናለሁ::
የ አማርኛውን ፊደል በቀላሉ እንደዋርካ የምንጽፍበት መንገድ ቢኖር መልካም ነው::ትንሽ ግራ ያጋባል::ለምንኛውም ስንለምደው ይቀል ይሆናል::
ሆዴን ባር ባር ብሎታል:: ያም ቢሆን ያንን ሁሉ የተካበት የጽሁፍ ሃብት ወደዚህ የምንስብበት መንገድ ቢኖር መልካም ነው እላለሁ::
በሉ እንበርታ!
ሰላም ሁኑልኝ::
ዋደራ ቤታችንን አደራጅተህ ስለጠበከን ከልብ አመሰግናለሁ::
የ አማርኛውን ፊደል በቀላሉ እንደዋርካ የምንጽፍበት መንገድ ቢኖር መልካም ነው::ትንሽ ግራ ያጋባል::ለምንኛውም ስንለምደው ይቀል ይሆናል::
ሆዴን ባር ባር ብሎታል:: ያም ቢሆን ያንን ሁሉ የተካበት የጽሁፍ ሃብት ወደዚህ የምንስብበት መንገድ ቢኖር መልካም ነው እላለሁ::
በሉ እንበርታ!
ሰላም ሁኑልኝ::
-
- Runner
- Posts: 50
- Joined: 03 Jan 2012 12:51
- Contact:
Re: የጀምጀም ልጆች መገናኛ
ወደ ተለመደው ስሜ ተመልሻለሁ:: አሁንም "አንፈራራ" ነኝ:: ዋደራ! አመሰግናለሁ ቤቱን ስለከፈትክልን: አሁን ግን ወደ ቤትህ ተመለስ::