ወንድሜ ጅግሳ
ቤውነት በጣም የሚያናድድና የሚያሳዝን ጉዳይ ነው ያነሕው
ግን አትፍረድባቸው
የፌስ-ቡኩ በልጦባቸው ነው
እሱን ነገር ካላጠፋን ማንም እዚህ አይመጣም
ከምር
ለማንኛውም እንኳን አደረሰን
እኔንና አንተን
ቺርስ
የጀምጀም ልጆች መገናኛ
Forum rules
No cursing, bad language and offend other users !
No pornographic images or links!
This forum monitored regularly. We will BAN users without warning for not obeying rules.
እባክዎ የፎረሙን ህጎች ያክብሩ::
No cursing, bad language and offend other users !
No pornographic images or links!
This forum monitored regularly. We will BAN users without warning for not obeying rules.
እባክዎ የፎረሙን ህጎች ያክብሩ::
-
- ጀማሪ Starter
- Posts: 11
- Joined: 28 Mar 2013 12:27
- Contact:
-
- Runner
- Posts: 50
- Joined: 03 Jan 2012 12:51
- Contact:
Re: የጀምጀም ልጆች መገናኛ
ኡ! ጂግሳና ባለሱቅ!
በእውነት ብትናደዱ አይፈረድባችሁም፣ ቢያንስ ቢያንስ "እንኳን ለአዲሱ ዓመት አደረሳችሁ" መባባል ነበረብን።
በፌስቡክ ላይ የአዶላ ሻይ ቤት ስላለ አብዛኛው ሰው ያቀናው ወደዚያው ነው። ሆኖም ሰፋ ያለ ውይይት ለማካሄድ ይኸኛው ቤት ይሻል ነበር።
ግን ታዲያ ስው ሲጠፋ ምን ማድረግ ይቻላል? ቀና ልቦና ይስጣቸው ከማለት በስተቀር።
ለማኛውም ሁላችንም እንኳን በሰላም ከዘመን ወደ ዘመን አሸጋገረን።
በእውነት ብትናደዱ አይፈረድባችሁም፣ ቢያንስ ቢያንስ "እንኳን ለአዲሱ ዓመት አደረሳችሁ" መባባል ነበረብን።
በፌስቡክ ላይ የአዶላ ሻይ ቤት ስላለ አብዛኛው ሰው ያቀናው ወደዚያው ነው። ሆኖም ሰፋ ያለ ውይይት ለማካሄድ ይኸኛው ቤት ይሻል ነበር።
ግን ታዲያ ስው ሲጠፋ ምን ማድረግ ይቻላል? ቀና ልቦና ይስጣቸው ከማለት በስተቀር።
ለማኛውም ሁላችንም እንኳን በሰላም ከዘመን ወደ ዘመን አሸጋገረን።
-
- Starter
- Posts: 23
- Joined: 03 Jan 2012 09:45
- Contact:
Re: የጀምጀም ልጆች መገናኛ
i cant write in Amharic